አሉላ ሰለሞን
በርእግጥ አንተን በክፋት ጠምቀው ያሳደጉህ ህወሓት ጌቶችህ አንዱዋን ሲፈቱ ሌላዋን ሲያገቡና በየመጠጥ ቤቱ ስለሚዝረከረኩ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይም እንደዛ መስሎህ ይሆናል። እነ ስብሐት ነጋ ቢራ ገልብጠው መለኪያ እንደጨበጡ፣የጠጡበትን ሂሳብ እንኳን ሳያወራርዱ፣እቢሮአቸው ላይ የሰቀሉትን ኮት ሳያወርዱ ተጠራርገው ከፌደራል እንደ ተባረሩ ላንተ መንገር አያስፈልግም። ለማንኛውም አንተ ምን ሃሳብ አለብህ የህወሓት ቅምጦችን እየጠበክ የምትወረወርልህን ቅንጥብጣቢ እየቃረምክ ህይወትህን ግፋ።

