አቶ ለማ መገርሳ በፓርቲዎች ውህደት ላይ ተቃውሞ እንዳላቸው አስታወቁ።
Posted: 29 Nov 2019, 14:50
" መዋሀዱን አልደግፍም : ከመጀመሪያ ጀምሬ ተቃውሜያለሁ ። በስብሰባው ብገኝም ፈፅሞ አልደገፍኩም! መደመር የሚባል ፍልስፍናም አይገባኝም! " አቶ ለማ መገርሣ ለVOA ከተናገሩት
https://mereja.com/amharic/v2/177208
https://mereja.com/amharic/v2/177208