" መዋሀዱን አልደግፍም : ከመጀመሪያ ጀምሬ ተቃውሜያለሁ ። በስብሰባው ብገኝም ፈፅሞ አልደገፍኩም! መደመር የሚባል ፍልስፍናም አይገባኝም! " አቶ ለማ መገርሣ ለVOA ከተናገሩት
https://mereja.com/amharic/v2/177208
-
- Senior Member
- Posts: 10392
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 10392
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: አቶ ለማ መገርሳ በፓርቲዎች ውህደት ላይ ተቃውሞ እንዳላቸው አስታወቁ።
አቶ ለማ መገርሳ የኢህአዴግ ምክር ቤት የፓርቲዎችን ውህደት ባፀደቀ ጊዜ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተገኝተው እንደነበር ገለፀው ስለሂደቱ ግን አሁን ማብራራት አልፈልግም ብለዋል፡፡