የአማራ ክልል ኢንቨስትሮች እየጎረፉለት ነው!
Posted: 29 Nov 2019, 13:12
ደብረ ብርሃን በከፍተኛ ደረጃ ኢንቨስተሮችን እያስተናገደች እንደሆን ይነገራል:: በሩብ ዓመት ውስጥ ጎንደር እራሷ ከስድስት ቢልዮን ብር በላይ የሚያወጡ ስራዎችን ለመስራት ባለሃብቶች ማመልከታቸው ነው የተነገረው:: በሌሎችም የአማራ ቦታዎች ከፍተኛ መጠን ያለው ባለሀብት እየተሰማራ እንደሆነ ነው የተገለፀው::
ጋሎች ፋብሪካዎችን ዶግ አመድ ሲያረጉ እነሱ ምን ያርጉ? በናዝሬት
እንኩዋን የዱቀት ፋብሪካ ንብረት የሆኑ 15 መኪናዎች አመድ ነው ባንድ ቀን የሆኑት:: ደቡቦችም እንዲሁ አስተማማኝ አይደሉም: የስዳማን ነገር ያየ በእሳት አይጫወትም:: እናም ወደ አማራ ቢመጡ አይደንቀንም:: አንድ ኢትዮጵያው ባለሀብት አሜሪካ አገር በጣም ግዙፍ ህንፃ እያሰራ እንደሆነ ተነግሯል (ምናልባት አላሙዲ ሳይሆን አይቀርም):: የአገሪቱ ሁኔታ ስላስፈራው ይሆናል::
አላሙዲን ወደ አማራ ክልል እንዲመጣ የሚቻለውን ሁሉ ማረግ አስፈላጊ ነው::
ጋሎች ፋብሪካዎችን ዶግ አመድ ሲያረጉ እነሱ ምን ያርጉ? በናዝሬት
እንኩዋን የዱቀት ፋብሪካ ንብረት የሆኑ 15 መኪናዎች አመድ ነው ባንድ ቀን የሆኑት:: ደቡቦችም እንዲሁ አስተማማኝ አይደሉም: የስዳማን ነገር ያየ በእሳት አይጫወትም:: እናም ወደ አማራ ቢመጡ አይደንቀንም:: አንድ ኢትዮጵያው ባለሀብት አሜሪካ አገር በጣም ግዙፍ ህንፃ እያሰራ እንደሆነ ተነግሯል (ምናልባት አላሙዲ ሳይሆን አይቀርም):: የአገሪቱ ሁኔታ ስላስፈራው ይሆናል::
አላሙዲን ወደ አማራ ክልል እንዲመጣ የሚቻለውን ሁሉ ማረግ አስፈላጊ ነው::