Page 1 of 1

የኦነግ ጦር ሰሞኑን ያረዳቸው የኦህዴድ ከፍተኛ ባለስልጣናት ስም ዝርዝር!!

Posted: 29 Nov 2019, 08:25
by Maxi
በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል የተገደሉ የኦዴፓ ባለስልጣናት ስም ዝርዝር፦
~~
1ኛ. አቶ ረጋኔ ከበደ፦ የጀልዱ ከተማ ምክትል አስተዳደር፤

2ኛ. አቶ ተስፋዬ ገረመው፦ የጀልዱ ወረዳ የኦዴፓ የፖለቲካ አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ፤

3ኛ. ኮማንደር ጫላ ደጋጋ፦ የነቀምት ፖሊስ አዛዥ፤

4ኛ. አቶ ቶላ ገዳ፦ የኦሮምያ መንገዶች ባለስልጣን አማካሪ፤

5ኛ. አቶ ገመቺስ ታደሰ፦ የኢትዮ ቴሌኮም ነቀምት ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ፤

6ኛ. አቶ አበበ ተካልኝ፦ የጉሊሶ ከተማ ከንቲባ፤

7ኛ. አቶ ታደለ ገመቹ፦ የደምቢ ዶሎ ከተማ ከንቲባ (ሞት አፋፍ ላይ የሚገኙ)
~~
የሚገርመው ይሄ ሁሉ ወንጀል ሲፈፀም አንድም ነገር በሚዲያ አልተላለፈም።