Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

@ESAT: የመሳይ መኮንን ሸፍጥ በባልደረቦቹም ላይ ነው እንዴ? ወንድማገኝን ዛሬ አዋረደው እኮ፡፡

Post by AbebeB » 28 Nov 2019, 23:10

ዜና ሲቃርም የዋለ የሚመስለው ተንኮለኛው መሳይ መኮንን፤ ከቃረመው የተወሰነውን ዜና ብቻ ያቀርብና በቀጣዩ ወንድማገኝን ይጋብዛል፡፡ ግብዣው እንደ ወትሮው ጥያቄ አቅርቦ አስተያዬት እንዲሰጥ አልነበረም፡፡ ዜና እንዲያሰባስብ የቤት ስራ የተሰጠው የማይመስለውን ሰው፤ ምን ዜና አለ የሚል ጥያቄ ጠይቆ የተለዬ የለኝም ከአስባለው በኃላ እራሱ (ሲሳይ) ሲቃርም የዋለውን ዜና መዘርገፍ ጀመረ፡፡ ይህን ደግሞ በጓዳ ለአለቆቹ ያቀርብና ይኸው እኮ ትጉህ አኔ ብቻ ነኝ ላለማለቱ ምን ዋስትና አለ? የነበርን አለን የመጡት ሂደዋል በማለት በእነ ኤርሚያስ ላይ ያቀረበውን የጽሁፍ ሀተታ ከዚህ ከዛሬው ክስተት ጋር ሳገናዝብ መሳይ ከተፈጥሮው ሸፍጠኛና አቃጠሪ ይመሰለኛል፡፡


Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: @ESAT: የመሳይ መኮንን ሸፍጥ በባልደረቦቹም ላይ ነው እንዴ? ወንድማገኝን ዛሬ አዋረደው እኮ፡፡

Post by Dawi » 29 Nov 2019, 12:55

AbebeB wrote:
28 Nov 2019, 23:10
የነበርን አለን የመጡት ሂደዋል በማለት በእነ ኤርሚያስ ላይ ያቀረበውን የጽሁፍ ሀተታ ከዚህ ከዛሬው ክስተት ጋር ሳገናዝብ መሳይ ከተፈጥሮው ሸፍጠኛና አቃጠሪ ይመሰለኛል፡፡
አንተም እኮ እንደዚያው ትመስለኛለህ፣ ሃሳብ ላይ ሳይሆን "ማንነት" ነው የሚያስጨንቅህ፣ የባላደራስ ደጋፊ ነኝ ልትለን ይቃጣሃል ?

ቀጣፊ!

Post Reply