በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
#ግድያው_ቀጥሏል።
በመንግስት መሾም እንደሚያስገድል፣በማስፈራራት ህዝቡን የመነጠል ስራ እየተሰራ ነው።
ኦሮሚያ ☞በመንግስት ባለስልጣናት ላይ ያነጣጠረው ግድያ አሁንም ቀጥሏል!
በምዕራብ ኦሮሚያ "በመንግስት ባለስልጣናት" ላይ ያነጣጠረው ግድያ አሁንም እንደቀጠለ መሆኑ ተነገረ። ትናንት በምዕራብ ሸዋ ዞን ጀልዱ ወረዳ ሁለት የወረዳው ባለስልጣናት ባልታወቁ ሰዎች በጥይት ተመተው መገደላቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል።
በትናንትናው የጎጆ ከተማ ግድያ ሕይወታቸውን ያጡት የጀልዱ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ የነበሩት አቶ ረጋኔ ከበደ እና በወረዳው የኦዲፒ ጽ/ቤት የከተማ ፖለቲካ አደረጃጀት ኃላፊ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ገረመው መሆናቸውን የወረዳዋ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የኮሙኒኬሽን ባለሞያ አቶ ቢቂላ አበበ ለጀርመን ድምፅ ሬድዮ ገልጸዋል።
(የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
https://www.dw.com/am/በመንግስት-ባለስልጣናት-ላይ ... a-51440168
-
- Senior Member+
- Posts: 47262
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
Maxi wrote: ↑27 Nov 2019, 20:20በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
#ግድያው_ቀጥሏል።
በመንግስት መሾም እንደሚያስገድል፣በማስፈራራት ህዝቡን የመነጠል ስራ እየተሰራ ነው።
ኦሮሚያ ☞በመንግስት ባለስልጣናት ላይ ያነጣጠረው ግድያ አሁንም ቀጥሏል!
በምዕራብ ኦሮሚያ "በመንግስት ባለስልጣናት" ላይ ያነጣጠረው ግድያ አሁንም እንደቀጠለ መሆኑ ተነገረ። ትናንት በምዕራብ ሸዋ ዞን ጀልዱ ወረዳ ሁለት የወረዳው ባለስልጣናት ባልታወቁ ሰዎች በጥይት ተመተው መገደላቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል።
በትናንትናው የጎጆ ከተማ ግድያ ሕይወታቸውን ያጡት የጀልዱ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ የነበሩት አቶ ረጋኔ ከበደ እና በወረዳው የኦዲፒ ጽ/ቤት የከተማ ፖለቲካ አደረጃጀት ኃላፊ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ገረመው መሆናቸውን የወረዳዋ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የኮሙኒኬሽን ባለሞያ አቶ ቢቂላ አበበ ለጀርመን ድምፅ ሬድዮ ገልጸዋል።
(የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
https://www.dw.com/am/በመንግስት-ባለስልጣናት-ላይ ... a-51440168
If American citizen is mercenary of Russia, Iran or north Korea then the FBI or nationalist freelance will take care of him. I do not see any different the action of true and loyal nationalist Oromo for Oromia.
Re: በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
Police Commander of western Oromia was killed in Nekemt a few days ago. I really do not know why they target these people when everything can be finished by eliminating Meshrefet.
-
- Senior Member+
- Posts: 47262
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
They are using woyane and Eritrea method that is liberate Oromia and bring all Oromo people to the organization fold like woyane did first by killing EDU and other Amhara mercenaries first and then hit the enemy and they liberated Tigray. The steps are correct because the links are the Oromo who works for the unwanted in Oromia soil. Believe me everyone will side with the front and no other ethnic will live in Oromia and do not mess with other ethnics non of your business once you control your own people and territories.
Re: በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
በነገራችን ላይ ወለጋ ከኦህዴድ አገዛዝ ነፃ ወጥታ በኮማንደር ጃል ማሮ እየተመራች እንደ ትግራይ ዲፋክቶ ስቴት ከሆነች ወራት አልፏታል!!
Re: በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
HalafiHalafi Mengedi wrote: ↑27 Nov 2019, 20:42They are using woyane and Eritrea method that is liberate Oromia and bring all Oromo people to the organization fold like woyane did first by killing EDU and other Amhara mercenaries first and then hit the enemy and they liberated Tigray. The steps are correct because the links are the Oromo who works for the unwanted in Oromia soil. Believe me everyone will side with the front and no other ethnic will live in Oromia and do not mess with other ethnics non of your business once you control your own people and territories.
In good sense you responded to that of Abdelaziz. Abdelaziz is sometimes rude in his comment. Please know that rude comments from Tigrawai advocates are sensitively considered by Oromos. We know the false alligators and hence we do not mind of them. But if those who consistently represent Tigrawai interest became rude on Oromo issue, it counter affect you guys. That was why I tried to be honest when responding to your thread today.
Re: በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
ABEBEB, WHAT RUDE THING DID I SAY TOWARDS GENUINE EJOLIES? I HATE THE WERADA GUDIFECHAS, DIKALAS AND CONVERTS LIKE MESHREFET, BUT I CONSIDER THEM AS OROMO ENEMIES WHO ARE FAR FROM BEING OROMOS. PLEADE POINT OUT TO ME WHAT RUDE THING I SAID?
Re: በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
Halafi
The following images might give you further insight.


The following images might give you further insight.


Re: በኦሮሚያ ቄሮዎች እና ኦነጎች "የኦህዴድን ባለስልጣናት" ግድያ አሁንም ቀጥሏል! = (የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
Abdul the retarded Woyane bull - Shedding crocodile tears?

Why don’t you thugs kill Meshreft instead of telling others to do your dirty job? First, you’re a bunch of coward criminals. Second, you’re weak and irrelevant.

Why don’t you thugs kill Meshreft instead of telling others to do your dirty job? First, you’re a bunch of coward criminals. Second, you’re weak and irrelevant.