ጃዋር መሐመድ ባዘጋጀው ስብሰባ የተገኙት አባ ሳሙዔል ከሥራቸው አልተባረሩም – የቤተ ክርስቲያኒቱ ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ቀሲስ አማረ
Posted: 26 Nov 2019, 10:44
አባ ሳሙዔል ብርሃኑ፤ ጃዋር መሐመድ ባዘጋጀው ስብሰባ ላይ ተገኝተው ቡራኬ በመስጠታቸው ከሥራቸው መባረራቸውን ተናግረዋል። ...... የቤተ ክርስቲያኒቱ ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ቀሲስ አማረ በበኩላቸው "አባ ሳሙዔል አልተባረሩም" ሲሉ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።
Read More -- https://mereja.com/amharic/v2/174913
Read More -- https://mereja.com/amharic/v2/174913