Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 10301
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

ጃዋር መሐመድ ባዘጋጀው ስብሰባ የተገኙት አባ ሳሙዔል ከሥራቸው አልተባረሩም – የቤተ ክርስቲያኒቱ ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ቀሲስ አማረ

Post by MINILIK SALSAWI » 26 Nov 2019, 10:44

አባ ሳሙዔል ብርሃኑ፤ ጃዋር መሐመድ ባዘጋጀው ስብሰባ ላይ ተገኝተው ቡራኬ በመስጠታቸው ከሥራቸው መባረራቸውን ተናግረዋል። ...... የቤተ ክርስቲያኒቱ ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ቀሲስ አማረ በበኩላቸው "አባ ሳሙዔል አልተባረሩም" ሲሉ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።

Read More -- https://mereja.com/amharic/v2/174913