Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 10293
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

ሕወሓት በስልጣን ዘመኗ የፈለፈለቻቸውን የመሐል ሐገር ተለጣፊ ፓርቲዎች ወደ መቐሌ ስብሰባ ጠራች

Post by MINILIK SALSAWI » 26 Nov 2019, 09:08

ሕወሓት በስልጣን ዘመኗ የፈለፈለቻቸውን የመሐል ሐገር ተለጣፊ ፓርቲዎች ወደ መቐሌ ስብሰባ ጠራች

ፌዴራል ላይ እያለች በብር ስታሞላቅቃቸው የነበሩትን አጫዋች ፓርቲዎችን አሁንም ብሯን መዥረጥ አድርጋ መቀሌ ላይ ኑልኝ ድረሱልኝ እያለች ነው።

(የጥሪ ደብዳቤውን ይዘናል)
https://mereja.com/amharic/v2/174751


Post Reply