Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

ቄሮ የምትባለው፤ በ2005 ያዲሳባ ልጆች በአጋዚ ሲገደሉ፤ የአማራ ወጣቶች በየጊዜው ሲታገሉና ሲታሠሩ የት ነበርክና ነው አሁን ለውጡን ያመጣነው፥ እስክንድርን ያስፈታነው እኛ ነን ምናምን የም

Post by EwnetYashenifal » 26 Nov 2019, 01:50

ቄሮ የምትባለው፤ በ2005 ያዲሳባ ልጆች በአጋዚ ሲገደሉ፤ የአማራ ወጣቶች በየጊዜው ሲታገሉና ሲታሠሩ የት ነበርክና ነው አሁን ለውጡን ያመጣነው፥ እስክንድርን ያስፈታነው እኛ ነን ምናምን የምትለው? አፍህን ዝጋ።

Naga Tuma
Member+
Posts: 6136
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ቄሮ የምትባለው፤ በ2005 ያዲሳባ ልጆች በአጋዚ ሲገደሉ፤ የአማራ ወጣቶች በየጊዜው ሲታገሉና ሲታሠሩ የት ነበርክና ነው አሁን ለውጡን ያመጣነው፥ እስክንድርን ያስፈታነው እኛ ነን ምናም

Post by Naga Tuma » 26 Nov 2019, 04:21

ቅንጂትን ከጀርባ ስያቀናጅ ነበር ይሆን? እሺ ቀልዱን ልተዉ እና ቁም ነገር ልናገር። ጥያቄህን ለጃዋር ላከዉ እና እስቲ መልሱን ሁላችንም እንስማ። ሌላዉ ጥያቄ በ2004 የኦሮምያ ዋና ከተማ ከኣዲስ ኣበባ ወደ ኣዳማ ሲላክ የ2005 ኣዲስ ኣበባ ልጆች የት ነበሩ?

Post Reply