Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

እስክንድር ነጋና ኤርምያስ ለገሰ፥ "ራሱን ቄሮ ብሎ የሚጠራውን ቡድን" አሉ እንጂ፥ አገር ወዳድ የሆነውን መላው የኦሮሞ ቄሮ አላሉም፤ እኔ እንደገባኝ። ወይ ያበሻ ነገር፤ አይሠራ ወይ አያሠራ

Post by EwnetYashenifal » 26 Nov 2019, 01:35

እስክንድር ነጋና ኤርምያስ ለገሰ፥ "ራሱን ቄሮ ብሎ የሚጠራውን ቡድን" አሉ እንጂ፥ አገር ወዳድ የሆነውን መላው የኦሮሞ ቄሮ አላሉም፤ እኔ እንደገባኝ። ወይ ያበሻ ነገር፤ አይሠራ ወይ አያሠራ!