-
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
እስክንድር ነጋና ኤርምያስ ለገሰ፥ "ራሱን ቄሮ ብሎ የሚጠራውን ቡድን" አሉ እንጂ፥ አገር ወዳድ የሆነውን መላው የኦሮሞ ቄሮ አላሉም፤ እኔ እንደገባኝ። ወይ ያበሻ ነገር፤ አይሠራ ወይ አያሠራ
እስክንድር ነጋና ኤርምያስ ለገሰ፥ "ራሱን ቄሮ ብሎ የሚጠራውን ቡድን" አሉ እንጂ፥ አገር ወዳድ የሆነውን መላው የኦሮሞ ቄሮ አላሉም፤ እኔ እንደገባኝ። ወይ ያበሻ ነገር፤ አይሠራ ወይ አያሠራ!