-
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
እኔ እንዳየሁት፥ ኢትያጵያ ውስጥ ለውጥ ኢንዲመጣ ያደረገው፥ ESAT ብቻ ነው። ቄሮ የሚባል ነገር ድራሹም አልነበረም። ይሄ ነው ዕውነታው፤ ታሪክ ይመስክር።
እኔ እንዳየሁት፥ ኢትያጵያ ውስጥ ለውጥ ኢንዲመጣ ያደረገው፥ ESAT ብቻ ነው። ቄሮ የሚባል ነገር ድራሹም አልነበረም። ይሄ ነው ዕውነታው፤ ታሪክ ይመስክር።
Re: እኔ እንዳየሁት፥ ኢትያጵያ ውስጥ ለውጥ ኢንዲመጣ ያደረገው፥ ESAT ብቻ ነው። ቄሮ የሚባል ነገር ድራሹም አልነበረም። ይሄ ነው ዕውነታው፤ ታሪክ ይመስክር።
እውነት ያሸንፋል፤
ያልከው ባብዛኛው ትክክል ነው። ግን ኢሳቶች ራሳቸው በሰሩት ባለማመናቸው፣ እኛ ግ7 ነን አይደለንም በሚል ያልሰከነ ስሜት ተበታትነው ቀሩ ! ኢሳት ከግ7 ጋር አብሮ ቢቀጥል ዛሬ አገሩን የሚነቀንቅ ሃይል ነበር ። አሁን በጃዋር ላይ ቅዋሜ የሰበስባል ። ሰዶ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጣት ይባላል !! ያሳዝናል !! ያልከው ግ ን ትክክል ነው !!!
ያልከው ባብዛኛው ትክክል ነው። ግን ኢሳቶች ራሳቸው በሰሩት ባለማመናቸው፣ እኛ ግ7 ነን አይደለንም በሚል ያልሰከነ ስሜት ተበታትነው ቀሩ ! ኢሳት ከግ7 ጋር አብሮ ቢቀጥል ዛሬ አገሩን የሚነቀንቅ ሃይል ነበር ። አሁን በጃዋር ላይ ቅዋሜ የሰበስባል ። ሰዶ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጣት ይባላል !! ያሳዝናል !! ያልከው ግ ን ትክክል ነው !!!