
ሰበር ዜና: ህዳር 24 -25/2012 በመቀሌ ከተማ የፌዴራሊስቶች ግንባር ይመሰረታል!!!!
ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ህወሃትና ተላላኪዎቹ በሚያካሂዱት ስብሰባ የፈደራሊስቶች ግንባር እንደሚመሰረት ከወደ መቀሌ የደረሰን መረጃ ያስረዳል። ግንባሩ የሚመሰረተው በህወሓትና ተላላኪዎቹ ሲሆን የግንባሩ ዓርማ ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ በሚጋልብ ጉማሬ መሳይ ፈረስ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። የግንባሩ ፕሮግራም አብዮታዊ_ዴሞክራሲ ሲሆን የመተዳደሪያ ደንቡ ደግሞ ዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት ይባላል። በግንባሩ አባል ድርጅቶች መካከል ያለው የስልጣን ክፍፍል ፍፁም ፍትሃዊና የብሔር ብሔረሰቦችን እኩልነት የሚያረጋግጥ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።


Re: ሰበር ዜና: ህዳር 24 -25/2012 በመቀሌ ከተማ የፌዴራሊስቶች ግንባር ይመሰረታል!!!!
We are Christians,you are inviting enemies,the only Tigrians that could give ear for what you are saying are those damb minded like you here/ye Tigre manenet yemayawk ahya becha new