Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4505
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Confusion: ወያኔ ለመዋሃድ ወሰነ ተባለ ! እንዴት ነው ነገሩ?

Post by Abaymado » 25 Nov 2019, 10:04

ይህ እውነት ከሆነ :
1. ወያኔ ያደራጀችውን ታጣቂ ትፈታለች
2. ወያኔ ይከስማል
3. አዲሱ ኢህአዲግ ወደ ትግራይ ይገባል
እረ እንዴት ነው ነገሩ?
ወያኔ ለብቻዋ ሆና መቀጠሉ እንዳልተሳካላት አመላካች ሲሆን: መገንጠል የሚባለው ነገር ውሃ በላው ማለት ነው::
ከሌላ ፓርቲዎች ጋርም ተዋህዳ መስራት አዋጭ አለመሆኑን ተረድታለች ማለት ነው:: የትግራይ ሕዝብ መወናበድ ውስጥ ይገባል::

Confusion reigns!


Post Reply