Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 10293
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

አባዱላ ገመዳ ፣ ካሱ ኢላላ ፣ስዩም መስፍን ፣ ግርማ ብሩ መደመርንና ሕወሓትን ለማስታረቅ ሽምግልና ተቀምጠዋል።

Post by MINILIK SALSAWI » 25 Nov 2019, 04:18

አባዱላ ገመዳ ፣ ካሱ ኢላላ ፣ስዩም መስፍን ፣ ግርማ ብሩ መደመርንና ሕወሓትን ለማስታረቅ ሽምግልና ተቀምጠዋል።

ከመቐሌ የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት የኢሕአዴግ የቀድሞ አመራሮች ውሕደቱን ተከትሎ በሕወሓትና እንዋሃዳለን ባሉ ድርጅቶች መሀከል የተፈጠረውን አለመግባባት ለመፍታት ሽምግልና መቀመጣቸው ተሰምቷል። በሌላ በኩል ሕወሓት ኢትዮጵያን እናድን በሚል የፌደራሊስት ሃይሎች ያለቻችዉን ሃይሎች ወደ መቐለ ስብሰባ ጠርታለች።

የዓረና ፓርቲ ሊቀመንበር አብርሃ ደስታ በትግሪኛ በጻፈው መረጃ እንደሚያስረዳው

ስራሕ ፈፃሚት ህወሓት ህፁፅ አኼባ ብምክያድ አባል እቲ ውሁድ ፓርቲ ንምኻን ወሲና ሸምገልቲ (ለመንቲ) ናብ አዲስ አበባ ከምዝላኣኸት ሰሚዐ። ግርም! ብልፅግና ፓርቲ ከምዝቅበልዋ ተስፋ ንገብር። ብኻሊእ ወገን ድማ አብዚ ወርሒ ሕዳር "ኢትዮጵያ ነድሕን" ብዝብል ምኽንያት "ፌደራሊት ሓይልታት" ዝበለቶም ናይ ኢትዮጵያ ውድባት ናብ መቀለ ፀዊዓ አላ። ክሳብ ሐዚ ኦነግን ኦብነግን አይተቀበልዋን። ኦፌኮ ንምስታፍ ወይ ንዘይምስታፍ ንምውሳን ክስብሰብ እዩ። አይሳተፍን ኢለ ይግምት! "ኢትዮጵያ ንምድሓን" ምትእኽኻብ ግን ፅቡቅ እዩ፤ ምውሃድለ!

ትርጉሙ

የህወሃት ሥራ አስፈፃሚ አስቸኳይ ስብሰባ በማካሄድ የዉሁዱ ብልፅግና ፓርቲ ዓባል ለመሆን ወስነዉ ሽማግሌ እንደላኩ ሰማሁ:: መልካም ነዉ!! ብልፅግና ፓርቲም እንደሚቀበሏት ተስፋ አደርጋለሁ:: በሌላ በኩል ደግሞ በዚህ በያዝነዉ ህዳር ወር "ኢትዮጵያን እናድን" በሚል ምክኒያት "የፌደራሊስት ሃይሎች" ያለቻችዉን ሃይሎች ወደ መቐለ ጠርታለች። እስካሁን ኦነግና ኦብነግ አልተቀበሏትም። ኦፌኮን ደግሞ ለመሳተፍም ላለመሳተፍም ገና ተሰባስቦ ሊወስን ነዉ:: እኔ አይሳተፍም ብዬ እገምታለሁ። ኢትዮጵያን ለማዳን መሰባስብ ጥሩ ነዉ። መዋሃድምንም ጨምሮ!! (አብርሃ ደስታ: የዓረና ፓርቲ ሊቀመንበር)

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: አባዱላ ገመዳ ፣ ካሱ ኢላላ ፣ስዩም መስፍን ፣ ግርማ ብሩ መደመርንና ሕወሓትን ለማስታረቅ ሽምግልና ተቀምጠዋል።

Post by Abdelaziz » 25 Nov 2019, 06:18

fes'ma salasawi lemtamu meleklek , keep dreaming to repeat your ashatir, after being re-incarnated as ligagam fagat abiot madiat 150 years since your original death.

Selam/
Senior Member
Posts: 15404
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አባዱላ ገመዳ ፣ ካሱ ኢላላ ፣ስዩም መስፍን ፣ ግርማ ብሩ መደመርንና ሕወሓትን ለማስታረቅ ሽምግልና ተቀምጠዋል።

Post by Selam/ » 25 Nov 2019, 09:23

Abdul the Woyane bull - I hope and presume this reconciliation effort will not succeed. I say once again “no alliance whatsoever with the subhuman Woyane thugs”. The clever Eritreans and Amharas rightly washed off their hands of this childish effort. What TPLF hyenas deserve is isolation, confinement and choking. Don’t forget your daily sticker.


KIFU!



Abdelaziz wrote:
25 Nov 2019, 06:18
fes'ma salasawi lemtamu meleklek , keep dreaming to repeat your ashatir, after being re-incarnated as ligagam fagat abiot madiat 150 years since your original death.

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: አባዱላ ገመዳ ፣ ካሱ ኢላላ ፣ስዩም መስፍን ፣ ግርማ ብሩ መደመርንና ሕወሓትን ለማስታረቅ ሽምግልና ተቀምጠዋል።

Post by kibramlak » 25 Nov 2019, 12:13

I wonder if this medemer with tplf brings any thing positive. I have the impression that tplf will continue bringing mess and problems than solutions. Here is why:

As usual, tplf will twist ethnically born minds within the "alliance," to weaken any hope for a genuine alliance from within while at the same time tplf will create back door alliance with the separatists such as OLF. The end game will be to get a path to 4killo once again.

So, I would have preferred tplf remains truth to itself not to join the alliance and to even separate from Ethiopia altogether. Tplf and OLF are born evils and won't be reformed.


Post Reply