Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና: የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውህደቱን ለመቀበል ወሰነ! አዲስ አበባ ሽማግሌ መላኩ ተሰማ!!!! አብርሃ ደስታ

Post by Hameddibewoyane » 25 Nov 2019, 01:58

"የህወሃት ሥራ አስፈፃሚ አስቸኳይ ስብሰባ በማካሄድ የዉሁዱ ብልፅግና ፓርቲ ዓባል ለመሆን ወስነዉ ወደ አዲስ አበባ ሽማግሌ እንደላኩ ሰማሁ:: መልካም ነዉ!! ብልፅግና ፓርቲም እንደሚቀበሏት ተስፋ አደርጋለሁ:: በሌላ በኩል ደግሞ በዚህ በያዝነዉ ህዳር ወር "ኢትዮጵያን እናድን" በሚል ምክኒያት "የፌደራሊስት ሃይሎች" ያለቻችዉን ሃይሎች ወደ መቐለ ጠርታለች። እስካሁን ኦነግና ኦብነግ አልተቀበሏትም። ኦፌኮን ደግሞ ለመሳተፍም ላለመሳተፍም ገና ተሰባስቦ ሊወስን ነዉ:: እኔ አይሳተፍም ብዬ እገምታለሁ። ኢትዮጵያን ለማዳን መሰባስብ ጥሩ ነዉ። መዋሃድምንም ጨምሮ!!
አብርሃ ደስታ: የዓረና ፓርቲ ሊቀመንበር

ትግሪኛ
ስራሕ ፈፃሚት ህወሓት ህፁፅ አኼባ ብምክያድ አባል እቲ ውሁድ ፓርቲ ንምኻን ወሲና ሸምገልቲ (ለመንቲ) ናብ አዲስ አበባ ከምዝላኣኸት ሰሚዐ። ግርም! ብልፅግና ፓርቲ ከምዝቅበልዋ ተስፋ ንገብር። ብኻሊእ ወገን ድማ አብዚ ወርሒ ሕዳር "ኢትዮጵያ ነድሕን" ብዝብል ምኽንያት "ፌደራሊት ሓይልታት" ዝበለቶም ናይ ኢትዮጵያ ውድባት ናብ መቀለ ፀዊዓ አላ። ክሳብ ሐዚ ኦነግን ኦብነግን አይተቀበልዋን። ኦፌኮ ንምስታፍ ወይ ንዘይምስታፍ ንምውሳን ክስብሰብ እዩ። አይሳተፍን ኢለ ይግምት! "ኢትዮጵያ ንምድሓን" ምትእኽኻብ ግን ፅቡቅ እዩ፤ ምውሃድለ!
C—አብርሃ ደስታ

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ሰበር ዜና: የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውህደቱን ለመቀበል ወሰነ! አዲስ አበባ ሽማግሌ መላኩ ተሰማ!!!! አብርሃ ደስታ

Post by TGAA » 25 Nov 2019, 02:30

This scums are not coming believing in unity,but they know from afar the are no going to be. Effective to mess up. Don't expect anything good from vipers.

Digital Weyane
Member+
Posts: 9672
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውህደቱን ለመቀበል ወሰነ! አዲስ አበባ ሽማግሌ መላኩ ተሰማ!!!! አብርሃ ደስታ

Post by Digital Weyane » 25 Nov 2019, 02:59

We are only joining the new party in principle. Our decision to join is not final and binding. It is a Virtual Join-In as we have presented our five-point proposal for a Dialogue. Therefore our current stance is defined as a "No-Join and No-Separate" situation.
Last edited by Digital Weyane on 25 Nov 2019, 03:01, edited 1 time in total.

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና: የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውህደቱን ለመቀበል ወሰነ! አዲስ አበባ ሽማግሌ መላኩ ተሰማ!!!! አብርሃ ደስታ

Post by Ejersa » 25 Nov 2019, 02:59

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Hameddibewoyane wrote:
25 Nov 2019, 01:58
"የህወሃት ሥራ አስፈፃሚ አስቸኳይ ስብሰባ በማካሄድ የዉሁዱ ብልፅግና ፓርቲ ዓባል ለመሆን ወስነዉ ወደ አዲስ አበባ ሽማግሌ እንደላኩ ሰማሁ:: መልካም ነዉ!! ብልፅግና ፓርቲም እንደሚቀበሏት ተስፋ አደርጋለሁ:: በሌላ በኩል ደግሞ በዚህ በያዝነዉ ህዳር ወር "ኢትዮጵያን እናድን" በሚል ምክኒያት "የፌደራሊስት ሃይሎች" ያለቻችዉን ሃይሎች ወደ መቐለ ጠርታለች። እስካሁን ኦነግና ኦብነግ አልተቀበሏትም። ኦፌኮን ደግሞ ለመሳተፍም ላለመሳተፍም ገና ተሰባስቦ ሊወስን ነዉ:: እኔ አይሳተፍም ብዬ እገምታለሁ። ኢትዮጵያን ለማዳን መሰባስብ ጥሩ ነዉ። መዋሃድምንም ጨምሮ!!
አብርሃ ደስታ: የዓረና ፓርቲ ሊቀመንበር

ትግሪኛ
ስራሕ ፈፃሚት ህወሓት ህፁፅ አኼባ ብምክያድ አባል እቲ ውሁድ ፓርቲ ንምኻን ወሲና ሸምገልቲ (ለመንቲ) ናብ አዲስ አበባ ከምዝላኣኸት ሰሚዐ። ግርም! ብልፅግና ፓርቲ ከምዝቅበልዋ ተስፋ ንገብር። ብኻሊእ ወገን ድማ አብዚ ወርሒ ሕዳር "ኢትዮጵያ ነድሕን" ብዝብል ምኽንያት "ፌደራሊት ሓይልታት" ዝበለቶም ናይ ኢትዮጵያ ውድባት ናብ መቀለ ፀዊዓ አላ። ክሳብ ሐዚ ኦነግን ኦብነግን አይተቀበልዋን። ኦፌኮ ንምስታፍ ወይ ንዘይምስታፍ ንምውሳን ክስብሰብ እዩ። አይሳተፍን ኢለ ይግምት! "ኢትዮጵያ ንምድሓን" ምትእኽኻብ ግን ፅቡቅ እዩ፤ ምውሃድለ!
C—አብርሃ ደስታ

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና: የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውህደቱን ለመቀበል ወሰነ! አዲስ አበባ ሽማግሌ መላኩ ተሰማ!!!! አብርሃ ደስታ

Post by Hameddibewoyane » 25 Nov 2019, 11:43

ሰበር ዜና

በውህድ ፓርቲ ምስረታ ላይ የህወሓት ስራ ኣስፈፃሚና ማእከላይ ኮሚቴ ውሳኔ ለመስጠት መግባባት ላይ መድረስ ስላልቻሉ የድርጅቱ ኣስቸኳይ ጉባኤ ወደ መጥራት እየገቡ ነው።

በሁለቱ ኣንጃዎች ወደ ውሁድ ፓርቲው "እንግባ" ና "ኣንግባ" በሚል ከፍተኛ ልዩነት መፍጠራቸው ዶ/ር ደብረፂዮን ዛሬ በሰጡት መግለጫ ኣመላክተዋል"

መወሃሃድና ኣለመወሃሃድ የህወሓት ብቻ ኣጀንዳ ነው"

አምዶም ገብረስላሴ



Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: ሰበር ዜና: የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውህደቱን ለመቀበል ወሰነ! አዲስ አበባ ሽማግሌ መላኩ ተሰማ!!!! አብርሃ ደስታ

Post by Degnet » 25 Nov 2019, 16:08

Digital Weyane wrote:
25 Nov 2019, 15:34
ኡኛ ወያነ አብርሃ ደስታ ሳይሆን "አብርሃ ሓዘን" ቡለን ነው የሙንጠራው።
wero bela kabeu aytehelef

Selam/
Senior Member
Posts: 15404
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሰበር ዜና: የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውህደቱን ለመቀበል ወሰነ! አዲስ አበባ ሽማግሌ መላኩ ተሰማ!!!! አብርሃ ደስታ

Post by Selam/ » 25 Nov 2019, 16:13

Debating is a sign of maturity. Follow the flow is a herd mentality.
Hameddibewoyane wrote:
25 Nov 2019, 11:43
ሰበር ዜና

በውህድ ፓርቲ ምስረታ ላይ የህወሓት ስራ ኣስፈፃሚና ማእከላይ ኮሚቴ ውሳኔ ለመስጠት መግባባት ላይ መድረስ ስላልቻሉ የድርጅቱ ኣስቸኳይ ጉባኤ ወደ መጥራት እየገቡ ነው።

በሁለቱ ኣንጃዎች ወደ ውሁድ ፓርቲው "እንግባ" ና "ኣንግባ" በሚል ከፍተኛ ልዩነት መፍጠራቸው ዶ/ር ደብረፂዮን ዛሬ በሰጡት መግለጫ ኣመላክተዋል"

መወሃሃድና ኣለመወሃሃድ የህወሓት ብቻ ኣጀንዳ ነው"

አምዶም ገብረስላሴ


Post Reply