Islamic State of Oromia?
The "Ummah" project in Ethiopia! ( ካሳ አንበሳው)
-------------------------
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ [ምናልባትም በአለም የፖለቲካ ታሪክ] ጠባብ ብሔርተኝነትን እና ሀይማኖትን በአንድ ላይ ገምዶ ወደ “ትግል” የገባ ድርጅት በአብዱል ከሪም ኢብራሂም አሚድ [“ጃራ አባ ገዳ” እያሉ ነው የሚጠሩት] የተመሰረተው "Islamic Front for the Liberation of Oromia" የተሰኝው ድርጅት ነው፤ የዚህ “ድርጅት” ግብ በሸርያ ህግ የምታድር ኦሮሚያን [Islamic State of Oromia] መመስረት ነው፤
የዚህ ድርጅት መስራች ሼህ አብዱል ከሪም ኢብራሂም [ጃራ አባ ገዳ] የዛሬ 7 ዓመት ሰነዓ [የመን] ውስጥ ቢሞትም የድርጅቱ ግብ እግር አውጥቶ መራመድ ጀምሯል፤ ቤተ ክርስቲያኖች እየተቃጠሉ ነው፤ ክርስቲያን እየታረደ ነው፤
በነገራችን ላይ የኦሮሞ ብሔርተኛ ነኝ የሚል አንኮላ ክርስቲያንና ለዘብተኛ ሙስሊም "ኦሮሙማ" እያለ ሲወራጭ ግርምምም ይለኛል፤ ቃሉ ከየት እንደመጣና ትርጉሙን ሳያውቅና ሳይረዳ እንዲሁ ሲኮላተፍ ሳየው ሳቄ ይመጣል፤ "ኦሮሙማ" [Oromumma] የሚባለውን ቃል የፈጠሩት አብዱል ከሪም ኢብራሂም አሚድ [ጃራ አባ ገዳ]ና የትግል አጋሩ ሳይድ ሳሚር ጂሳ ናቸው፤ ቃሉ የተመሰረተው ሁለት ቃላትን በማዳቀል ነው፤ “ኦሮሞ/Oromo" እና “ኡማ/Ummah” የሚሰኙትን ቃላቶች አዳቅለው [ኦሮሙማ/Oromumma] የምትሰኝ ቃላት ፈጠሩ፤
“ኡማ/Ummah” የአረብ ቃል ነው፤ የቃሉን ትርጉም በእንግሊዝ አፍ እንደወረደ እንዲህ ይነበባል:-
Ummah (Arabic: أمة [ˈʊm.mæ]) is an Arabic word. In the Quran the ummah typically refers to a single group that shares common religious beliefs, specifically those that are the objects of a divine plan of salvation. In the context of pan-Islamism and politics, the word ummah can be used to mean the concept of a Commonwealth of the Believers (أمة المؤمنين ummat al-muʼminīn).
ክርስቲያን ኦሮሞ ሆይ ኦሮሙማ [Oromumma] ቀርባለችና አንገትህን ለሜንጫ አዘጋጅ!!



