Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ኢህአዴግ በይፋ ዛሬ ከስሞ አንድ ውህድ እና ብልፅግና ፓርቲ የሚባል ተቋቁሟል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 21 Nov 2019, 14:49

የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ፍቃዱ ተሰማ፥ ውህደቱን የኢህአዴግ ም/ቤት በሙሉ ድምፅ ማፅደቁን ሲገልጡ ካነሷቸው ነገሮች ውስጥ መሠረታዊ የሆነ አንድ ጉዳይ ነበር። ይኸውም ውህደቱን አስመልክቶ የኢህአዴግ 11ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ አሳልፏቸው ከነበሩ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ውስጥ:- የኢህአዴግ ውህደት በተመለከተ ውህደቱን ለማስፈፀም ለኢህአዴግ ምክርቤት ውክልና ተሰጥቶ ነበር::

እንግዲህ ይህ ማለት ምክርቤቱ በድርጅታዊ ጉባዔው ጉባዔተኞች ውክልና ከተሰጠው፣ በቀጣይ ስለ ውህደት የሚሰበሰብ ድርጅታዊ ጉባዔ አይኖርም ማለት ነው። ስለሆነም ኢህአዴግ በይፋ ዛሬ ከስሞ አንድ ውህድ እና ብልፅግና ፓርቲ የሚባል ተቋቁሟል ማለት ነው። አንዳንድ የኦዴፓ ቋሚ ደጋፊዎች አጀንዳው ገና ለድርጅታዊ ጉባዔ እንደሚቀርብ አድርገው የተረዱና ሲፅፉ የነበሩት ይህንን ውክልና አልሰሙም ነበር ማለት ነው።

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10093
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ኢህአዴግ በይፋ ዛሬ ከስሞ አንድ ውህድ እና ብልፅግና ፓርቲ የሚባል ተቋቁሟል!!!!

Post by Digital Weyane » 21 Nov 2019, 15:00

ብልፅግና ፓርቲ ገደል ይግባ!! :evil: :evil:
ቪቫ አንቀፅ 39!
:mrgreen: :mrgreen:

pushkin
Member+
Posts: 9675
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ኢህአዴግ በይፋ ዛሬ ከስሞ አንድ ውህድ እና ብልፅግና ፓርቲ የሚባል ተቋቁሟል!!!!

Post by pushkin » 21 Nov 2019, 15:10

Digital Weyane wrote:
21 Nov 2019, 15:00
ብልፅግና ፓርቲ ገደል ይግባ!! :evil: :evil:
ቪቫ አንቀፅ 39!
:mrgreen: :mrgreen:

Post Reply