Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!

Post by Ejersa » 21 Nov 2019, 10:42

Last edited by Ejersa on 21 Nov 2019, 11:08, edited 2 times in total.

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!

Post by Ejersa » 21 Nov 2019, 11:04

አሁን ከወደ መቀሌ የደረሰን ዜና ከማስገረም አልፎ ያስቃል። ህወሓት ሲለምኗት አኩርፋ ብላ ሲገፏት ማልቀስ ጀምራለች። ለዚህ ደግሞ ለቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የድጋፍ ሰልፍ ጠርታለች። የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎችን ቤት ለቤት እየዞረች "እሁድ ዕለት የድጋፍ ሰልፍ ካልወጣችሁ ሞቼ እገኛለሁ!" እያለች ነው። ኮስተር ያሉባትን ነዋሪዎች ትለማመጣለች፣ የሚፈሯትን ደግሞ ታስጠነቅቃለች። ካድሬዎቿን ግን ከእያንዳንዱ ወረዳ ተሳፍሮ እንዲመጣ ታዛለች። በቃ typical ህወሓት፤ ራሷ ገርፋ ታለቅሳለች! ራሷ ወጥታ ተገፋሁ ትላለች። ከራሷ ተጣልታ አስታርቁኝ፣ ራሷ ሞታ #ገደልኩኝ፣ በመቃብሯ ላይ #የድጋፍ_ሰልፍ ትጠራለች። መቼም መቃብር ቤት የእዝን ፎቶ እንጂ መፈክር ተይዞ አይኬድም። ቀብር ላይ ይለቀሳል እንጂ አይጨፈርም። ለማንኛውም እሁድ ዕለት መቀሌ ላይ የለቅሶ ሰልፍ ተጠርቷል;; የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!
Ejersa wrote:
21 Nov 2019, 10:42


Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!

Post by Ejersa » 21 Nov 2019, 12:45

የኢህአዴግ ምክር ቤት ውህደቱን አፅድቋል፣ በተመሣሣይ ምክር ቤቱ በአዲሱ ፓርቲ ፕሮግራም ላይ ተወያይቶ አፅድቋል። ከዚህ በተጨማሪ የኢህአዴግ ኦዲት ኮሚሽን በውህደቱ አካሄድ ላይ ሪፖርት ለምክር ቤቱ ሪፖርት አቅርቧል። በሪፖርቱ መሠረት የኢህአዴግ ውህደት በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ መሠረት የተካሄደ መሆኑን አረጋግጧል። በዚህ መሠረት ህወሓት አካሄዱን አስመልክቶ ያቀረበው ቅሬታ ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቋል፣ የኢህአዴግ ምክር ቤት በነገው እለት በአዲሱ ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ ላይ ይወያያል ተብሎ ይጠበቃል።
Ejersa wrote:
21 Nov 2019, 10:42




Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!

Post by Maxi » 21 Nov 2019, 15:27

Ejersa wrote:
21 Nov 2019, 10:42
በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!
ለቅውሶ ቢት ደግሞ ምን ተይዞ ይኼዳል ያው እንደ ባህላችን ባዶ እጃችን ሂደን አስተዛዝነንና ህወሃት ድምጥማጧ እንዲጠፋ በጣም ጥልቀት ያለው ጉድጓድ ውስጥ ቀብረን መመለስ ነው እንጅ!! :lol: :lol: :lol: :lol:

pushkin
Member+
Posts: 9675
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!

Post by pushkin » 21 Nov 2019, 17:09

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Maxi wrote:
21 Nov 2019, 15:27
Ejersa wrote:
21 Nov 2019, 10:42
በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!
ለቅውሶ ቢት ደግሞ ምን ተይዞ ይኼዳል ያው እንደ ባህላችን ባዶ እጃችን ሂደን አስተዛዝነንና ህወሃት ድምጥማጧ እንዲጠፋ በጣም ጥልቀት ያለው ጉድጓድ ውስጥ ቀብረን መመለስ ነው እንጅ!! :lol: :lol: :lol: :lol:

simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!

Post by simbe11 » 21 Nov 2019, 22:09

I think the best thing to take to Mekele for the funeral of TPLF is the corpse of OLF.

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10093
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!

Post by Digital Weyane » 21 Nov 2019, 23:43

We are holding the upcoming massive protest in Mekele to show the international community we are ready for Tigray's independence. We would also like to ask the UN to conduct a referendum in Tigray so we may secede from Ethiopia peacefully. If we have to cry and beg to get our Tigray's independence, so be it! I will cry the loudest! :evil: :evil: :evil:

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: በቀጣዩ እሁድ መቀሌ ላይ የተጠራው የለቅሶ ሰልፍ! የእዝን ምን ይዘን እንሂድ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 21 Nov 2019, 23:59

Digital Weyane wrote:
21 Nov 2019, 23:43
We are holding the upcoming massive protest in Mekele to show the international community we are ready for Tigray's independence. We would also like to ask the UN to conduct a referendum in Tigray so we may secede from Ethiopia peacefully. If we have to cry and beg to get our Tigray's independence, so be it! I will cry the loudest! :evil: :evil: :evil:

Post Reply