ለአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮትዲቭዋርን አሸነፈ!
Posted: 19 Nov 2019, 11:10
ኮትድቭዋሮች በሁለተኛው ደቂቃ ቢያገቡም: የፋሲል ከነማ ተጫዋች ሱራፈል የተሰጠውን ቅጣት ምት ወደ ጎል ቀይሮታል: ከዛም ሽመልስ ብቻውን ከበረኛው ጋር በመገናኘት ጎል አስቆጥሯል:: በዚህም 2-1 አሸንፈዋል:: ቅዳሜ ከማዳጋስካር ጋር ተጫውተው 1 -0 ተሸንፈው ነበር::
ታሪካዊ ድል ነው::
እይቭኦርኮስቶች ምንም ልምምድ ሳያረጉ ነው ወደ ሜዳ የገቡት የተባለው:: ይህ ንቀትም ሊሆን ይችላል::
ጨዋታውን ከ amara mass media youtube ላይ መከታተል ይቻላል ::
ታሪካዊ ድል ነው::
እይቭኦርኮስቶች ምንም ልምምድ ሳያረጉ ነው ወደ ሜዳ የገቡት የተባለው:: ይህ ንቀትም ሊሆን ይችላል::
ጨዋታውን ከ amara mass media youtube ላይ መከታተል ይቻላል ::