Page 1 of 1

ለአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮትዲቭዋርን አሸነፈ!

Posted: 19 Nov 2019, 11:10
by Abaymado
ኮትድቭዋሮች በሁለተኛው ደቂቃ ቢያገቡም: የፋሲል ከነማ ተጫዋች ሱራፈል የተሰጠውን ቅጣት ምት ወደ ጎል ቀይሮታል: ከዛም ሽመልስ ብቻውን ከበረኛው ጋር በመገናኘት ጎል አስቆጥሯል:: በዚህም 2-1 አሸንፈዋል:: ቅዳሜ ከማዳጋስካር ጋር ተጫውተው 1 -0 ተሸንፈው ነበር::

ታሪካዊ ድል ነው::
እይቭኦርኮስቶች ምንም ልምምድ ሳያረጉ ነው ወደ ሜዳ የገቡት የተባለው:: ይህ ንቀትም ሊሆን ይችላል::

ጨዋታውን ከ amara mass media youtube ላይ መከታተል ይቻላል ::

Re: ለአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮትዲቭዋርን አሸነፈ!

Posted: 19 Nov 2019, 12:01
by Abaymado
ነው ! ባህርዳር ስታድዮም የድል ቦታ ነው:: ወደ ባህርዳር የተቀየረው ካፍ መቀሌ ብቁ አይደለም ብሎ ስለነበር ነው ::

አሰልጣኝ አብርሃም ዛሬ ቢሸነፉ ኖሮ ከመሰናበት አይድንም ነበር::

ከአሁን በኃላ ማረግ ያለባቸው:
ማዳጋስካርን አገራችን ላይ በሁለት ጎለ ማሸነፍ ግዴታ ነው:: ኮትዲቭዋር በመዳዋ ስለምትጫወት በጠባብ እንድንሸነፍ የሚቻለውን ማረግ ነው:: ይህ ከሆነ አላፊ እንሆናለን::


Re: ለአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮትዲቭዋርን አሸነፈ!

Posted: 19 Nov 2019, 12:36
by jennifer

Re: ለአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮትዲቭዋርን አሸነፈ!

Posted: 19 Nov 2019, 12:59
by opmerc
That second goal was a beaut :shock: