Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4527
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ለአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮትዲቭዋርን አሸነፈ!

Post by Abaymado » 19 Nov 2019, 11:10

ኮትድቭዋሮች በሁለተኛው ደቂቃ ቢያገቡም: የፋሲል ከነማ ተጫዋች ሱራፈል የተሰጠውን ቅጣት ምት ወደ ጎል ቀይሮታል: ከዛም ሽመልስ ብቻውን ከበረኛው ጋር በመገናኘት ጎል አስቆጥሯል:: በዚህም 2-1 አሸንፈዋል:: ቅዳሜ ከማዳጋስካር ጋር ተጫውተው 1 -0 ተሸንፈው ነበር::

ታሪካዊ ድል ነው::
እይቭኦርኮስቶች ምንም ልምምድ ሳያረጉ ነው ወደ ሜዳ የገቡት የተባለው:: ይህ ንቀትም ሊሆን ይችላል::

ጨዋታውን ከ amara mass media youtube ላይ መከታተል ይቻላል ::

Abaymado
Member
Posts: 4527
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ለአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮትዲቭዋርን አሸነፈ!

Post by Abaymado » 19 Nov 2019, 12:01

ነው ! ባህርዳር ስታድዮም የድል ቦታ ነው:: ወደ ባህርዳር የተቀየረው ካፍ መቀሌ ብቁ አይደለም ብሎ ስለነበር ነው ::

አሰልጣኝ አብርሃም ዛሬ ቢሸነፉ ኖሮ ከመሰናበት አይድንም ነበር::

ከአሁን በኃላ ማረግ ያለባቸው:
ማዳጋስካርን አገራችን ላይ በሁለት ጎለ ማሸነፍ ግዴታ ነው:: ኮትዲቭዋር በመዳዋ ስለምትጫወት በጠባብ እንድንሸነፍ የሚቻለውን ማረግ ነው:: ይህ ከሆነ አላፊ እንሆናለን::




Post Reply