Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 18 Nov 2019, 17:47
የሱማሌ ክልል ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሰርቶ የመክበር ብሎም ህዝብ የመምራት አቅም እስካለው ድረስ ወደ ሀላፊነት የመምጣት መብት አለው። ዋናው የማህበረሰብ ቋንቋ ማክበርና ሀገር መውደድ ነው።
ሙስጠፋ ሙሀመድ።
የሱማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር
