መምህር መሐሪ ዩሐንስ የህወሓት ሽንፈትን ከሰማ በሃላ እሸፍታለሁ እያለ ነው!!!!
Posted: 16 Nov 2019, 20:08
የመቐለ ዩኒቨርሲቲ መምህር ነው የሚባለው መሐሪ ዩሐንስ የህወሓት ሽንፈትን ከሰማ በሃላ "አትያዙኝ ልቀቁኝ እሸፍታለሁ" እያለ ሲፎክር ውሎአል ለማንኛውም ብዙም አያሰጋም ቢሸፍትም እንደለመደው ሲኒ ሰብሮ ይመላሳል ግፋ ካለ ደግሞ ጀበና ይጨምራል።




Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/


hmm....
Digital Weyane wrote: ↑16 Nov 2019, 20:36ኡኔና ዎንድሜ አዋሽም ላፕቶፓችን ሸጠን ልንሾፍት በሞዘጋጀት ላይ ነን። ካሁን ወዲህ ደደቢት በረሃ ኡንጂ ኡዚህ ወስፋታም ፎሩም ላይ አታዩንም። አዎ ተከበናል፡ ብር አልቆብናል፡ ቢሆንም ድሉ የኛ ይሆናል።
Digital Weyane wrote: ↑16 Nov 2019, 20:36ኡኔና ዎንድሜ አዋሽም ላፕቶፓችን ሸጠን ልንሾፍት በሞዘጋጀት ላይ ነን። ካሁን ወዲህ ደደቢት በረሃ ኡንጂ ኡዚህ ወስፋታም ፎሩም ላይ አታዩንም። አዎ ተከበናል፡ ብር አልቆብናል፡ ቢሆንም ድሉ የኛ ይሆናል።