Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ጠብሽ፦ መቀሌ የነበሩት ተላላኪዎች ህወሓትን ኪሷን አይተው ከዷት! 5ቱ ወደ ሸገር እየተመለሱ ነው‼

Post by Hameddibewoyane » 16 Nov 2019, 12:55

ቅድም "ህወሓት ተላላኪዎቹን አበል እየከፈለ መቀሌ ላይ አስቀምጧቸው ነበር ነገር ግን ድርጅቱ ጠብሽ ስለመታው ከራሱ ካዝና መክፈል ተስኖት የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች እንዲከፍሉ ደፂ ለአቶ ዳንኤል አሰፋ ትዕዛዝ አስተላልፎ ነበር። አሁን ላይ በደረሰን መረጃ መሠረት መቀሌ ከመሸጉት የህወሓት ተላላኪዎች ውስጥ አምስቱ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው እየመጡ እንደሆነ ታውቋል። ህወሓት ጠብሽ እንደወገራት አውቀው እየተመለሱ ያሉት፦
1ኛ) ልጅ መስፍን ሽፈራው ግዛው
2ኛ) ጌታሁን አለምሰገድ በላይ
3ኛ) አብዱረማን መሐመድ ኢብራሂም
4ኛ) ቶለሳ ተስፋዬ ቱሉ
5ኛ) ሰለሞን ታፈሰ ከበደ

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ጠብሽ፦ መቀሌ የነበሩት ተላላኪዎች ህወሓትን ኪሷን አይተው ከዷት! 5ቱ ወደ ሸገር እየተመለሱ ነው‼

Post by Ejersa » 16 Nov 2019, 15:06


Hameddibewoyane wrote:
16 Nov 2019, 12:55
ቅድም "ህወሓት ተላላኪዎቹን አበል እየከፈለ መቀሌ ላይ አስቀምጧቸው ነበር ነገር ግን ድርጅቱ ጠብሽ ስለመታው ከራሱ ካዝና መክፈል ተስኖት የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች እንዲከፍሉ ደፂ ለአቶ ዳንኤል አሰፋ ትዕዛዝ አስተላልፎ ነበር። አሁን ላይ በደረሰን መረጃ መሠረት መቀሌ ከመሸጉት የህወሓት ተላላኪዎች ውስጥ አምስቱ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው እየመጡ እንደሆነ ታውቋል። ህወሓት ጠብሽ እንደወገራት አውቀው እየተመለሱ ያሉት፦
1ኛ) ልጅ መስፍን ሽፈራው ግዛው
2ኛ) ጌታሁን አለምሰገድ በላይ
3ኛ) አብዱረማን መሐመድ ኢብራሂም
4ኛ) ቶለሳ ተስፋዬ ቱሉ
5ኛ) ሰለሞን ታፈሰ ከበደ


Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: ሰበር ጠብሽ፦ መቀሌ የነበሩት ተላላኪዎች ህወሓትን ኪሷን አይተው ከዷት! 5ቱ ወደ ሸገር እየተመለሱ ነው‼

Post by Kuasmeda » 16 Nov 2019, 17:50

Please wait, video is loading...
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ጠብሽ፦ መቀሌ የነበሩት ተላላኪዎች ህወሓትን ኪሷን አይተው ከዷት! 5ቱ ወደ ሸገር እየተመለሱ ነው‼

Post by pushkin » 16 Nov 2019, 18:23

Kuasmeda wrote:
16 Nov 2019, 17:50
Please wait, video is loading...
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:


Post Reply