Page 1 of 1

Breaking News: የኩሽ ሚዲያ መስራች ኣይተ ሓብቴ ተስፋይ የተባለ የትግራይ ተወላጅ መሆኑ ተረጋገጥጠ !

Posted: 13 Nov 2019, 11:59
by Hameddibewoyane
የኩሽ ሚዲያ ኔትዎርክ (Kush Media Network - KMN) መስራች ኣይተ ሓብቴተስፋይ ነው። ኣይተ ሓብቴ በግል ገፁ ሆነ በኩሽ ሚዲያ ላይ የሚሰራው በተለይ በኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ ማስነሳት ነው። የጃዋር ጀሌዎች ደግሞ ከእሱ ጋር በትብብር እንደሚሰሩ እርግጥ ነው። ከእነዚህ ውስጥ የአንዱ ፎቶ ከታች ተያይኋል። ዋናው ሊታወቅ የሚገባው ነገር የኩሽ ሚዲያ ሆነ የኩሽ ህብረት በወያኔና ጃዋር መካከል የተፈፀመ ሰይጣናዊ ጋብቻ ነው። ከእንዲህ ያሉ ባለትዳሮች የሚወለደው ጭራቅ ብቻ ነው። ይህን ደግሞ ቀን በቀን በተግባር እያየነው ነው።





Re: Breaking News: የኩሽ ሚዲያ መስራች ኣይተ ሓብቴ ተስፋይ የተባለ የትግራይ ተወላጅ መሆኑ ተረጋገጥጠ !

Posted: 13 Nov 2019, 12:07
by Hameddibewoyane
የኩሽ ሚድያ ጩህት!

Re: Breaking News: የኩሽ ሚዲያ መስራች ኣይተ ሓብቴ ተስፋይ የተባለ የትግራይ ተወላጅ መሆኑ ተረጋገጥጠ !

Posted: 13 Nov 2019, 12:32
by Ethoash
Hameddibewoyane wrote:
13 Nov 2019, 11:59
የኩሽ ሚዲያ ኔትዎርክ (Kush Media Network - KMN) መስራች ኣይተ ሓብቴተስፋይ ነው። ኣይተ ሓብቴ በግል ገፁ ሆነ በኩሽ ሚዲያ ላይ የሚሰራው በተለይ በኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ ማስነሳት ነው።
እኔን አንድ የሚገርመኝ ነገር ቢኖር ኦሮሞዎቹ ከሴጣን ጋራ ቢስሩ ። ለምን አማራ ኦሮሞችን የማስቆም ስልጣን ያለው ይመስለዋል ። ቪኦኤ ወስጥ ተስግስገው ያሉት በሙሉ እኮ ቡዳዋች ናቸው ። ማን ጠይቃቸው ዘረኝነታቸውን ሲያራምዱ በአሜሪካ ገንዘብ ተጠቅመው። በጣቅላላው የአማራኛ ፕሮግራም እሳትንም በለው ሰደድንም ስፈ ነበልባልንም በለው ሁሉም እኮ ከግብፅና ከኢሴያስ ነበር እኮ ገንዘብ የሚጋይገኙት ። ዶክተር ብር እኮ በግዛ ድምፁ መቶ ሺህ ዶላር ተቀብያለሁ ሲል ተስምቶዋል ።

ስለዚህ ኦሮሞች መብታቸው ነው ከግብፅ ጋራ መስራት ፣ እሱ ስገርምህ በአረብኛ ፕሮግራም ጀመረው እኛ የለንበትም በአባይ ጉዳይ። ግብፅ ወርራ በተጀምር ኦሮሞ ምንም አያገባውም ፤ በጦሩነቱም አይሳተፍም ብሎ በአረብኛ ለመላው ግብፅ መናገር ኦሮሞዎች አለባቸው ። ትግሬዎችም የግብፅ ስራዊትን በእንግድነት መቀበል አለባቸው ። አማሮች ለጥ ቀጥ በለው ካኖሩ ልክ ልካቸውን ያገኛሉ ። ማንም የሚፈራህ የለም። እስቲ ወንድ ነህ እስቲ እናት ህ ወልዳሀላች ።
ኦሮሞን ተተናኮል ግን ካስከፋህ ገና ምን አይተህ ሌላም አስገባላሀለሁ።

በጣም በጣም ደፋር ነሽ። የኦሮአማራ ብለሽ ስትቃብጪ አነበረም ውይ ። አሁን ኦሮሞችና ወርቃማዎቹ አበሩ ብለህ ጣራ ትነካለህ ። ገና ምን አይተህ ገና ምን አይተህ ። እሲቲ ተዳፈር።

በሚቀጥለው ምን እንደማስገባልህ እነግርሀለሁ።