Page 1 of 1

የህወሃት አባት አብዮታዊ ኢ ዴሞክራሲ አይዲዮሎጂ ስርአተ ቀብር መጪው ቅዳሜ በኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ በመዲናችን አ/አበባ ይፈፀማል!

Posted: 12 Nov 2019, 13:16
by Ejersa
ህወሃቶች በአባታቸው ቀብር ላይ ይገኛሉ አይገኙም የታወቀ ነገር የለም። ኮትኩቶና ተንከባክቦ ያሳደገ ወላጅ አባት ከነ ሂወቱ ሲቀብሩት ማየት የባሰ ውርዴት ነው አይ ግዜ ደጉ።