Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
የህወሃት አባት አብዮታዊ ኢ ዴሞክራሲ አይዲዮሎጂ ስርአተ ቀብር መጪው ቅዳሜ በኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ በመዲናችን አ/አበባ ይፈፀማል!
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=199849
Page
1
of
1
የህወሃት አባት አብዮታዊ ኢ ዴሞክራሲ አይዲዮሎጂ ስርአተ ቀብር መጪው ቅዳሜ በኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ በመዲናችን አ/አበባ ይፈፀማል!
Posted:
12 Nov 2019, 13:16
by
Ejersa
ህወሃቶች በአባታቸው ቀብር ላይ ይገኛሉ አይገኙም የታወቀ ነገር የለም። ኮትኩቶና ተንከባክቦ ያሳደገ ወላጅ አባት ከነ ሂወቱ ሲቀብሩት ማየት የባሰ ውርዴት ነው አይ ግዜ ደጉ።