Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

“በኦሮሞና በእግዝአብሔር መካከል አማራ ተላላኪ የሚሆንበት ጊዜ አብቅተል::” ቄሲስ በላይ መኮንን

Post by AbebeB » 12 Nov 2019, 09:54

ቄሲስ በላይ መኮንን “በኦሮሞና በእግዝአብሔር መካከል አማራ ተላላኪ የሚሆንበት ጊዜ አብቅተል” ምክንያቱም እግዝአብሔር አፋን ኦሮሞም ይሰማልና በማለት የቀጣፊዎቹን መሠሪ ድርጊት ገልጸዋል፡፡ ዱዴዎቹን የሚገባቸው ከሆነ ይህ ግሩም ድንቀ አባባል ነው፡፡