Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ጌታቸው ሄዶ አስመላሽ ተተካ በችኳ ምትክ ጨው የሚከካ!!

Post by Hameddibewoyane » 04 Nov 2019, 16:24

አቶ አስመላሽ ወ/ሥላሴ የተሰማራበት የሌብነት መስክ ደግሞ ከሌሎቹ የህወሓት ባለስሲ ትንሽ ለየት ያለ ነው። ጨው! አዎ ጨው ይወዳል! ጌታቸው ረዳ ሌላ ነገር ይልሳል። አቶ አስመላሽ ደግሞ የጨው አሞሌ ይልሳል። በባለቤቱ ስም የአፋርን የጨው ማዕድን ማውጫ በበላይነት የተቆጣጠረው እሱ ነው። ይሄን ደግሞ እኔ ብቻ ሳልሆን ሁሉም የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ አባላት ጠንቅቀው ያውቁታል። ምክንያቱም አቶ አስመላሽ ለጨው ባለው ልዩ ፍቅርና ቁጥጥር በፓርቲ ደረጃ ተገምግሟል። እሱም የጨው ነገር እንደማይሆንለት በግልፅ አምኖ ተቀብሏል። አሁን እዚህ ስለ ኢህአዴግ ውህደት፣ ስለ አመለካከት አንድነትና ልዩነት ይዘባርቃል።

ሌላው የሚገርመው ነገር ደግሞ እነዚህ ሰዎች ከእውነትና ዕውቀት ፍፁም ነፃ ይመስሉኛል። በህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ እንዲህ ብለን እንዋሽ ብለው ይወስናሉ ከዚያ እስከ ቀጣዩ ስብሰባ ድረስ ፋንድያ በሆነ ወሬ ያደነቁሩሃል። የተሰጣቸውን ይዘው ከመንደቅደቅ በቀር አዲስ ነገር ማየት ሆነ መስማት አይችሉም። በእርግጥ አዲስ ነገር ለመጠየቅ ሆነ ለማወቅ የተሻለ ነገር ማሰብና መመኘት ያስፈልጋል። እነዚህ ደግሞ የሚፈልጉት እስከዛሬ የዘረፉትን ይዘው ወደፊት መቀጠል ነው። ስለዚህ በህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ተመካክረው የቀመሩትን ውሸት ከመደጋገም በስተቀር አዲስ ነገር አይናገሩም፣ መናገርም ሆነ ማሰብ አይችሉም። ስለዚህ ጌታቸው ሄዶ አስመላሽ ቢተካ በችኳ ምትክ ጨው የሚከካ መጣብን እንጂ አዲስ ነገር የለም። በአጠቃላይ የህወሓት ባለስልጣናት አዲስ የሚመስል ነገር የሚናገሩት ከቀጣዩ የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በኋላ ነው!

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ጌታቸው ሄዶ አስመላሽ ተተካ በችኳ ምትክ ጨው የሚከካ!!

Post by Hameddibewoyane » 04 Nov 2019, 16:31

ጌቾ ዱቄት ሆና ስትል ላሽ መጣልን A@SS መላሽ :lol: :lol: :lol: :lol:
Hameddibewoyane wrote:
04 Nov 2019, 16:24
አቶ አስመላሽ ወ/ሥላሴ የተሰማራበት የሌብነት መስክ ደግሞ ከሌሎቹ የህወሓት ባለስሲ ትንሽ ለየት ያለ ነው። ጨው! አዎ ጨው ይወዳል! ጌታቸው ረዳ ሌላ ነገር ይልሳል። አቶ አስመላሽ ደግሞ የጨው አሞሌ ይልሳል። በባለቤቱ ስም የአፋርን የጨው ማዕድን ማውጫ በበላይነት የተቆጣጠረው እሱ ነው። ይሄን ደግሞ እኔ ብቻ ሳልሆን ሁሉም የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ አባላት ጠንቅቀው ያውቁታል። ምክንያቱም አቶ አስመላሽ ለጨው ባለው ልዩ ፍቅርና ቁጥጥር በፓርቲ ደረጃ ተገምግሟል። እሱም የጨው ነገር እንደማይሆንለት በግልፅ አምኖ ተቀብሏል። አሁን እዚህ ስለ ኢህአዴግ ውህደት፣ ስለ አመለካከት አንድነትና ልዩነት ይዘባርቃል።

ሌላው የሚገርመው ነገር ደግሞ እነዚህ ሰዎች ከእውነትና ዕውቀት ፍፁም ነፃ ይመስሉኛል። በህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ እንዲህ ብለን እንዋሽ ብለው ይወስናሉ ከዚያ እስከ ቀጣዩ ስብሰባ ድረስ ፋንድያ በሆነ ወሬ ያደነቁሩሃል። የተሰጣቸውን ይዘው ከመንደቅደቅ በቀር አዲስ ነገር ማየት ሆነ መስማት አይችሉም። በእርግጥ አዲስ ነገር ለመጠየቅ ሆነ ለማወቅ የተሻለ ነገር ማሰብና መመኘት ያስፈልጋል። እነዚህ ደግሞ የሚፈልጉት እስከዛሬ የዘረፉትን ይዘው ወደፊት መቀጠል ነው። ስለዚህ በህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ተመካክረው የቀመሩትን ውሸት ከመደጋገም በስተቀር አዲስ ነገር አይናገሩም፣ መናገርም ሆነ ማሰብ አይችሉም። ስለዚህ ጌታቸው ሄዶ አስመላሽ ቢተካ በችኳ ምትክ ጨው የሚከካ መጣብን እንጂ አዲስ ነገር የለም። በአጠቃላይ የህወሓት ባለስልጣናት አዲስ የሚመስል ነገር የሚናገሩት ከቀጣዩ የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በኋላ ነው!

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23355
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ጌታቸው ሄዶ አስመላሽ ተተካ በችኳ ምትክ ጨው የሚከካ!!

Post by Fed_Up » 04 Nov 2019, 22:58

You are brilliant fella. Keep it up the good work, brother.

Digital Weyane
Member+
Posts: 9834
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ጌታቸው ሄዶ አስመላሽ ተተካ በችኳ ምትክ ጨው የሚከካ!!

Post by Digital Weyane » 05 Nov 2019, 00:18

የወያኔ ስልጣን አስ-መላሽ ኮሚቴ ሊቀ-መንበር አይተ AŚŚ MELASH ኢዝ ማይ ሂሮ! 8)

Post Reply