Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

ኦዴፓ በመንግስት ተቋማት የሙያ ብቃት ሳይሆን አባልነትን ብቻ መስፈርት አድርጎ አባላቱን አከማችቷል ተባለ

Post by simbe11 » 01 Nov 2019, 14:46

በእነዚህ ተቋማት ውስጥም የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ( ኦዴፓ) አባላት ያልተገባ ድርሻ ማግኘታቸው ታምኖበታል። ይህም ብቻ ሳይሆን ኦዴፓ በነዚህ ተቋማት ውስጥ የሙያ ብቃት ሳይሆን አባልነትን ብቻ መስፈርት አድርጎ አባላቱን አከማችቷል ተብሏል
Another joke of the century!!!!!!!!
The Amharas are asking to share the position with the Oromo. And that makes it just!!!! Really????