ትግሬዎች የኩናማ ብሄር ተውላጆችን እና የመብት ተሟጋቾችን በመርዝ በአሰቃቂ ሁኔታ እየገደሉ ነው!!
Posted: 01 Nov 2019, 13:06
ትግሬዎች የኩናማ ብሄር ተውላጆችን እና የመብት ተሟጋቾችን በመርዝ በአሰቃቂ ሁኔታ እየገደሉ ነው!!
ዓሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ - ዓዴፓ Assimba Democratic Party-ADP
በማህበራዊ ሚዲያው Tiru Kunamawit በሚል የብዕር ስሟ የምትታወቀው የኩናማ ብሄር የማንነት ኣቀንቃኝ ትርሃስ ገብረፃድቅ ኪሮስ ከወራት በፊት በመቐለ ከተማ ከኣረፈችበት ሆቴል ሞታ መገኘቷን ዛሬ የደረሰን መረጃ ያመላክታል:: የሞቷ ምክንያት የምግብ መመረዝ ሊሆን እንደሚችል የመረጃ ምንጫችን ግምታቸውን ኣስቀምጠዋል::
በዚህ ኣጋጣሚ የፓርቲያችን ኣመራሮችና ኣባላት የተሰማንን ልባዊ ሃዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቿም መፅናናትን ከልብ እንመኛለን:: ታጋይ ያልፋል፣ ትግል ይቀጥላል… በመጨረሻም ጭቁኖች ሁሉ ነፃ ይወጣሉ!!
ዓሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ - ዓዴፓ Assimba Democratic Party-ADP
በማህበራዊ ሚዲያው Tiru Kunamawit በሚል የብዕር ስሟ የምትታወቀው የኩናማ ብሄር የማንነት ኣቀንቃኝ ትርሃስ ገብረፃድቅ ኪሮስ ከወራት በፊት በመቐለ ከተማ ከኣረፈችበት ሆቴል ሞታ መገኘቷን ዛሬ የደረሰን መረጃ ያመላክታል:: የሞቷ ምክንያት የምግብ መመረዝ ሊሆን እንደሚችል የመረጃ ምንጫችን ግምታቸውን ኣስቀምጠዋል::
በዚህ ኣጋጣሚ የፓርቲያችን ኣመራሮችና ኣባላት የተሰማንን ልባዊ ሃዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቿም መፅናናትን ከልብ እንመኛለን:: ታጋይ ያልፋል፣ ትግል ይቀጥላል… በመጨረሻም ጭቁኖች ሁሉ ነፃ ይወጣሉ!!