Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4479
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

የሰሞኑ አወዛጋቢ: አብይ ሃረር ሄዶ “ጃዋር ተለዋጭ መንግስት ነው:;” ብሏል:: ይህን ካለ አብይ ገና ጨቅላ ሕፃን ነው:;

Post by Abaymado » 31 Oct 2019, 13:42


እንዴት ህዝቡ እንደሚተርጉመው አናቅም:: ዘሀበሻ ሲተረጉም ያለው “ፓርላማ ላይ ሁለት ፓስፖርት ስላለው ያልኩት እንደ ‘ኢስኮርት ጎማ’ ነው ::” የሚል ነው::
አብይ ባይፈልገውም እነሱን ለማታለል ጃዋርን ተለዋጭ ነው ካለ : ያሳዝናል ሌላ ምን ይባላል? ገና አልበሰለም! እንዲህ ስቃዩን የሚያየው ለምንድነው?