የሰሞኑ አወዛጋቢ: አብይ ሃረር ሄዶ “ጃዋር ተለዋጭ መንግስት ነው:;” ብሏል:: ይህን ካለ አብይ ገና ጨቅላ ሕፃን ነው:;
እንዴት ህዝቡ እንደሚተርጉመው አናቅም:: ዘሀበሻ ሲተረጉም ያለው “ፓርላማ ላይ ሁለት ፓስፖርት ስላለው ያልኩት እንደ ‘ኢስኮርት ጎማ’ ነው ::” የሚል ነው::
አብይ ባይፈልገውም እነሱን ለማታለል ጃዋርን ተለዋጭ ነው ካለ : ያሳዝናል ሌላ ምን ይባላል? ገና አልበሰለም! እንዲህ ስቃዩን የሚያየው ለምንድነው?