ምላሱን ከአፉ ቀንሶ ። ሁለቱን ክንፈሮች ግጥም አርጎ ደምሮ
Posted: 28 Oct 2019, 14:24
በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ።
ዝም ባለ አፍ ዝንብ አይግባበትም
ጊመን በጤናእንደራሴ እንጂ እንደጎረቤቴ አኖርም
የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች
አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያደራል ።
ይህ ሁቴሎችን የዘጉ ሲሆን ያለን ሁቴሎች ብዛት ብሎ የጀምርልናል ፤ መፍቴ የምያገኝት ከስራ ማገዦ ነው ። አብይ ፍጥጡ አትበል።