Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Hameddibewoyane
Member
Posts:
3890
Joined:
25 Sep 2019, 02:42
"እኛም አውቀናል መዝግበን ይዘናል!!" ጃዋር ስታይል የፈሰሰው የንፁሃን ደም ፍትህ ያገኝ እንመልስልሃለን!! ሲ
Report this post
Quote
Post
by
Hameddibewoyane
»
27 Oct 2019, 18:26
ጃዋር መሐመድ ከፈረንጆቹ መስከረም 29 አመሻሽ እስከ ጥቅምት 22 ፖስት ያደረጋቸውን መረጃዎች በሙሉ አጥፍቷል። በዚህም ስለነፍጠኛ አማራ፣ ስለኢህአዴግ ውህደት አሀዳዊነት፣ ስለምኒልክ ቤተመንግስት እድሳት፣ ስለ ጠቅላይሚኒስትሩ አካሄድ፣ ከህወሓት ጋር በሽማግሌም ቢሆን መታረቅ አለብን ያለበትን፣ ስለ ጉድጓድ ምሰናል፣ እና ተከብቤያለሁ ያለበትን የድምፅ ማስረጃ ያለውን ሁሉ አጥፍቶ ከፈረንጆቹ ጥቅምት 23 ወዲህ ያሉት መረጃዎች ብቻ ናቸው ያሉት። በዚህ ዓይነት አካሄድ ሌሎች ማስረጃዎችንም አጥፍቷል ማለት ነው። መረጃዎችን ስክሪንሾት አልያም ዳውንሎድ ያደረጋችሁ በጥንቃቄ ያዙ። ለዛሬ ባይሆን ለነገ ይጠቅማል።
Seyoum Teshome
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs