Another email hack reveals another TPLF plot [NEW]
Posted: 26 Oct 2019, 12:51

Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/

Dear all,
Let us hold the operation related in the south and capital for the time being , the leak from Getch email seems Mesherfets' people may got suspicious about the plane. I may not be there for the regular meeting schedule as i am now at Fatsi to manage the Logistics issues
with regards
Zereay Asgedom


Amhara manufacturing hub is lie and deception this is the prove of it but if Tigray can email anything they want they are at war and they should work and coordinate with whom they fit them to bury Amhara.


በሚቀጥለው ደግሞ ስለ ሞልቃቃዋ ሚሊየነር ልጁ ሩታ አስገዶም አንድ ሰነድ እንለቃለን ....


በተለይ አቶ #ጌታቸው_ረዳ እና #ዘርዓይ_አሰግዶም ከኢሜይል አድራሻው አፈትልኮ የወጣው መረጃ "#የእኛ_አይደለም" ወይም "#ሃሰተኛ_ነው!" ምናምን ቅብርጥስ የሚሉ ከሆነ ለቤተሰቦቻቸው ሞራል እና ለራሳቸው ስብዕና ሲባል የያዝናቸውን #የቅሌት_መረጃዎች ለማውጣት የምንገደድ መሆኑን እናሳውቃለን። ለግዜው ከደረሱን መረጃዎች ውስጥ ፖለቲካዊ ይዘት ባላቸውና የሀገርና ህዝብ ጥቅምን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ብቻ እናተኩራለን። ሌላ ነገር በመቀባጠር እንደ ልማዳችሁ መዋሸት ከጀመራችሁ ግን በተለይ #Viber_Messages ውስጥ ያላችሁን ቅሌት አንድ በአንድ እዚህ ይዘረገፋል። ስለዚህ ዝም በማለት ለራሳችሁ ውለታ ብትውሉ ይሻላል!!
