Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 23 Oct 2019, 07:24
የሰውን ልጅ ዘቅዝቆ የሰቀለ መንገድ ቢዘጋና መፅሐፍ ቢያቃጥል በፍጹም አልገረምም ባይሆን ማንም ሰው ከኢትዬጵያዊነት በላይ አይደለምና ኢትዮጵያ ከተደቀነባት አስደንጋጭ ችግር እንድትወጣ የፈለገ አይነት ልዩነት ቢኖርም ሰላም ለማስጠበቅ ህዝቡ ከፌደራል መንግሥት ጎን መቆም የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።ፍትህ ፣ዲሞክራሲ ፣መልካም አስተዳደር የሚኖረው አገር ሲኖር እና ዜጎች በሰላም ወጥተው ሲገቡ ብቻ ነው።

Last edited by
Hameddibewoyane on 23 Oct 2019, 07:31, edited 1 time in total.