Page 1 of 1

በየአመቱ ወታደር ከሚያስመርቁ መሪዎች መጽሃፍ ወደሚያስመርቅ መሪ እንኩዋን ኢትዮጵያንን አሸጋገረን።

Posted: 21 Oct 2019, 23:51
by MatiT
ከወታደር ወደ መጽሓፍ፣ https://www.facebook.com/10000513234745 ... o&d=n&vh=e

የአንድ አገር መሪ መጽሃፍ ጽፎ "መርቁልኝ" ሲል መስማት ለአእምሮ ሰላም ይሰጣል። በየአመቱ ወታደር ከሚያስመርቁ መሪዎች መጽሃፍ ወደሚያስመርቅ መሪ እንኩዋን አሸጋገረን።

Re: በየአመቱ ወታደር ከሚያስመርቁ መሪዎች መጽሃፍ ወደሚያስመርቅ መሪ እንኩዋን ኢትዮጵያንን አሸጋገረን።

Posted: 21 Oct 2019, 23:54
by MatiT
ዘመን ተሻጋሪ ሃቅና ፍቅርን ያዘለ የአንድነት ዝመሬን በመደመር ስያሜ ላወገኑ ላበረከተው የብእር እምባ ገና ከገጽ ኣንድ ስጀምሩት ልብ የሚያንጠለጥል ስጦታ በመሆኑ ባገር ታላቅ ሃወልት እንዳቆሙ የሚቆጠር ስራ እንደሰሩ እውቅና በመስጠት ካለሙት ለመድረስ ኣሁንም የማትሶላን እንዴምን እና የሰለሙንን ጥበብ ፈጣሪ እንደ ባህር አሸዋ ኣብስቶ ይስጥህ፡