ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ከመ/ር ታዬ ቦጋለ ብዙ፣ ብዙ የሚማረው ነገር አለ ፤ እነሱም !
Posted: 17 Oct 2019, 00:45
ሙሉ በሙሉ በራስ አምኖ እውነትን መናገር ፤ ባፍ ጣፍጦ በሆድ አለ መምረር ፤ አቢይ ኦሮሞ ሆኖ፣ ኦሮሞ እየሾመ ፣ ኦሮሞ እየሻረ የውነት መሪ ሊሆን አይችልም !
ታዬ ማለት ህሊና ማለት ነው ። እሱም እወነት ማለት ነው ።
አንዱ ትልቁ የኢትዮጵያ መሪ ማለት ይህ ሰው ነው ፣ እሱን መሰል ሰው ነው
ታዬ ማለት ህሊና ማለት ነው ። እሱም እወነት ማለት ነው ።
አንዱ ትልቁ የኢትዮጵያ መሪ ማለት ይህ ሰው ነው ፣ እሱን መሰል ሰው ነው