
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
የእንደርታ ህዝብ መሬቱ እየተዘረፈ እና ቤቶቹም እየፈረሱ ናቸው!!!!
የ እንደርታ ህዝብ መሬቱ እየተዘረፈ እና ቤቶቹም እየፈረሱ ናቸው።የተዘረፈው መሬት ደሞ ለ ስብሓት ነጋ ሰፍሪዎች በነፃ እየተሰጠ ነው። እነዚ ቤቶች ዛሬ ጥዋት ልዩ ስሙ ስራዋት በሚባል ቦታ እየፈረሱ ያሉ ቤቶች ናቸው። የእንደርታ ሕዝብ ዶ/ር አብይን ምነው የትግራይን ህዝብን ረሳህው እያለ ነው!!!!!


-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: የእንደርታ ህዝብ መሬቱ እየተዘረፈ እና ቤቶቹም እየፈረሱ ናቸው!!!!
በአንድ ቀን ብቻ በትግራይ ልዩ ሃይል የታጀቡ ዶዘሮች 600 ቤቶች ከነ ንብረታቸው አውድመዋል። ቤቱ በሚፈርስበት ወቅት ሕጻናትና እናቶች ደግሞ ለከፍተኛ የስነልቦና ችግር ተጋልጠዋል።


-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
