Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Ethio 360: ሰሞኑን ሕመም ጠንቶባቸው በረዶ ቤት አስገብተናቸዋል። ህወሀት በስህተት ገዳይ መርፌ ዛሬ ወጋቸው። ቀሪው ሞተዋል የሚል ሠርቲፊኬት በማውጣት ድኬለር ማድረግ ብቻ ነው።

Post by AbebeB » 15 Oct 2019, 16:04

እንደ ሌላው ጊዜ ለወሬ መሻማት ሳይሆን መሸሽና የምላስ መተሳሰር ባህሪ ይታይባቸዋል:: ሰሞኑን ሕመም ጠንቶባቸው በረዶ ቤት አስገብተናቸዋል። ህወሀት በስህተት ገዳይ መርፌ ዛሬ ወጋቸው። ቀሪው ሞተዋል የሚል ሠርቲፊኬት በማውጣት ድኬለር ማድረግ ብቻ ነው።

The peasant journalist who was worried about oxen slaughter for reconciliation should go to farming not as journalist. Otherwise he will be soon declared dead.