INTERESTING: The Amhara region is deviously moving it's capital city from Bahirdar to Addis Ababa
Posted: 15 Oct 2019, 09:57
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/
የዋና መስሪያ ቤት ግንባታ ሲሉህ እካ ለራሳቸው የተንደላደለ ቦታ ገንብተው ሊንፈላሰሱ ነው እንጂ የአማራ ክልልን ግንባት በጎጆ ቤት ሆነው መገንባት አይችሉም ውይ ። አዲሳባ ወስጥ ተቀምጠው ምን ለጎንደርና ለጎጃም ሕዝብ ሊፈይዱት ነው። ከአዲሳቤ ጋራ አሽሼ ገዳሜ ከማለት በስተቀር። ይህ ድርጅት ምን አለ በሉኝ የስራውን ፎቅ በማከራየት ተሾሚዎቹ የናጠጠ ኑኖ አዲስ ውስጥ ይኖራሉ። በእርግጥ ነው የአበል ይቀበላሉ ከቅያቸው ስለራቁ ። የመሆርያ ቤት መኪናም ይስጣቸውና ተፈላሰው ይሆራሉ።Za-Ilmaknun wrote: ↑15 Oct 2019, 11:27That is the right move. In a city where 68% are Amaras, I am surprised why TPLF boys are trying to misrepresent the facts.