Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

በጋምቤላ ከተማ 38 ክላሽኒኮቭ ህገ ወጥ መሣሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል!

Post by Hameddibewoyane » 14 Oct 2019, 11:29

በተለያዩ የጉምሩክ የፍተሻ ኬላዎች በየእለቱ በሚደረጉ ፍታሻዎች የህብረሰተቡን ማህበራዊ ህይወት አደጋ ላይ ሊጥሉ የሚችሉ የኮንትሮባንድ እቃዎች ይያዛሉ፡፡ በዚሁ መሰረት በዛሬው ቀን ከሕዝብ በተገኘ ጥቆማ በጋምቤላ ከተማ ኮድ 3 AA 55966 የሆነ FSR መኪና 38 ክላሽኒኮቭ ህገ ወጥ መሣሪያ በግለሰብ ግቢ ተደብቆ ባለበት በመከላከያ ሰራዊታችን ፌደራል ፖሊስ እና ጉምሩክ ሰራተኞች በጋራ በተሰራ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ስር ውሏል!

ምንጭ- ገቢዎች ሚኒስቴር