Page 1 of 1

Re: ኑ ለኢትዮጲያ እናልቅስ [ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት]። እንዲያው ለማኝነታችሁን ልታስታውሰን ካልሆነ ፕሮፌሽናል አልቃሽ መቅጠር ይቻላል እኮ።

Posted: 11 Oct 2019, 18:00
by AbebeB
ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ለማኝነታቸውን ለማስታወስ ሲል በሚመስል መልኩ ኑ ለኢትዮጲያ እናልቅስ ይላል። ፕሮፌሽናል አልቃሽ መቅጠር ሲቻል እኮ ነው። ለነገሩ ዋናው ና አስፈላጊው ጉዳይ (ከለቅሶው ይልቅ) የኢትዮጲያ ቀብር የማይቀር ከሆነ ቶሎ በሥነሥርዓት እንዲከወን ለማድረግ መተባበሩ ላይ ነው።

Link:

Re: ኑ ለኢትዮጲያ እናልቅስ [ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት]። እንዲያው ለማኝነታችሁን ልታስታውሰን ካልሆነ ፕሮፌሽናል አልቃሽ መቅጠር ይቻላል እኮ።

Posted: 12 Oct 2019, 12:41
by AbebeB
I will join you on Sunday if I will have spare time. Okay? Getnet, don't bury Ethiopia you alone.