Re: ኑ ለኢትዮጲያ እናልቅስ [ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት]። እንዲያው ለማኝነታችሁን ልታስታውሰን ካልሆነ ፕሮፌሽናል አልቃሽ መቅጠር ይቻላል እኮ።
Posted: 11 Oct 2019, 18:00
ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ለማኝነታቸውን ለማስታወስ ሲል በሚመስል መልኩ ኑ ለኢትዮጲያ እናልቅስ ይላል። ፕሮፌሽናል አልቃሽ መቅጠር ሲቻል እኮ ነው። ለነገሩ ዋናው ና አስፈላጊው ጉዳይ (ከለቅሶው ይልቅ) የኢትዮጲያ ቀብር የማይቀር ከሆነ ቶሎ በሥነሥርዓት እንዲከወን ለማድረግ መተባበሩ ላይ ነው።
Link:
Link: