Page 1 of 1
@Ethio 360: ስማቸው ኤርሚያስ ን አገኘሁህ የሚል ይመስላል። ከኤርሚያስ የለበጣ ሳቅ በኋላ የሀብታሙ (ጦጢት) ከት ብሎ ከልብ መሣቅ ግምቴን ያጠናክራል።
Posted: 02 Oct 2019, 16:29
by AbebeB
ስማቸው ኤርሚያስ ን አገኘሁህ የሚል ይመስላል። ከኤርሚያስ የለበጣ ሳቅ በኋላ የሀብታሙ (ጦጢት) ከት ብሎ ከልብ መሣቅ ግምቴን ያጠናክራል።
ብሩክም ስማቸውን የማስተዛዘን ጣጣውን ለስማቸው ለራሱ አሳልፎ በመስጠት ስማቸው የተሸማቀቀበትን ሀላፍነት ተወጣ።
Link:
Re: @Ethio 360: ስማቸው ኤርሚያስ ን አገኘሁህ የሚል ይመስላል። ከኤርሚያስ የለበጣ ሳቅ በኋላ የሀብታሙ (ጦጢት) ከት ብሎ ከልብ መሣቅ ግምቴን ያጠናክራል።
Posted: 02 Oct 2019, 16:46
by AbebeB
ያውጣን ያውጣን! እንዴ ገልቱው ኤርሚያስ ለገሠ ያልተጻፈ ከማንበብ፣ ያልተነገረ ከመጥቀስ ያውጣን። የኦሮሞ ድርጅቶት ተዋሃድን ሳይሉ እርሱ ሊዋሃዱ አይችሉም በማለት እንደ ዋና አርዕስት ይተቻል። አልተገናኝቶም።
In fact he is non-professional idiot of TPLF cadre.
Re: @Ethio 360: ስማቸው ኤርሚያስ ን አገኘሁህ የሚል ይመስላል። ከኤርሚያስ የለበጣ ሳቅ በኋላ የሀብታሙ (ጦጢት) ከት ብሎ ከልብ መሣቅ ግምቴን ያጠናክራል።
Posted: 02 Oct 2019, 16:59
by AbebeB
ጦጢት ተሳሳትክ። የቃርሚያ ፖለቲካም ምነዋ በተገኘ የምትሉበት ዘመን ሩቅ አይደለም።