Page 1 of 1

ሀገሪቱ ላይ ያለው የፈጠራ ነፃነት አሳፋሪ ነው - ደሳለኝ ሀይሉ

Posted: 02 Oct 2019, 05:22
by Mereja.TV

Please subscribe to our YouTube channel: http://bit.ly/2nff02B

Re: ሀገሪቱ ላይ ያለው የፈጠራ ነፃነት አሳፋሪ ነው - ደሳለኝ ሀይሉ

Posted: 02 Oct 2019, 13:06
by Horus
ይህ እስከ ዛሬ ከሰማኋቸው የኢኮኖሚ ትንተናዎች እጅግ ጥልቅ እና ሳይንሳዊ ነው። እኔ ሁል ጊዜ ደጋግሜ የምለጥፈው አጭር የኢትዮጵያ አጀንዳ አለኝ ። እነሱም

አንድ፣ የኢትዮጵያ አንድነት፣ መረጋጋትና መጠምከር
ሁለት፣ ኢትዮጵያን ዴሞክራሳዊ፣ ነጻና ፍትሃዊ ህብረተሰብ ማድረግ
ሶስት፣ ዜጎቿን የበለጸጉ፣ የተማሩ፣ ጤነኛ ሕዝብ ማድረግ
አራት ፣ በፈጠራ የዳበረ፣ ከባቢን የሚጠብቅ፣ መንፈሳዊ ባህል (ካልቸር) መገንባት ናቸው

ደሳለኝ ሃይሉ የሚሰጠው ድንቅ ትንተና ማለትም የካልቸር እና የተፈጥሮ ኢንዱስትሪ የሚገኙት በአራተኛው አጀንዳ ስር ነው።

ይህ ነው እንግዲህ የኢትዮጵያ ምሁራን እንደ ገና መነሳት የሚባለው !!!