Page 1 of 1

የኦሮሞ ባለስልጣን በተወረወረ ድንጋይ ተገደሉ!

Posted: 29 Sep 2019, 07:49
by Abaymado
የኦሮምያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኮማንደር ትናንት በአምቦ አፍንጫቸውን በተወረወረ ድንጋይ ተመትተው ኮርያ ሆስፒታል ሕክምና ቢከታተሉም : ህይወታቸውን ማትረፍ አልተቻለም::