Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4527
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

የአማራ ክልል በጥባጮችን አስጠነቀቀ! የትኛውንም ለመመከት አቅሙ አለን ብሏል! ምናልባትም ወያኔን የሚመለከት ይመስለኛል:::

Post by Abaymado » 29 Sep 2019, 03:52


የአማራ ክልል የሰላምና ደህንነት ቢሮ ኃላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር : በአማራ ክልል ሰሞኑን በጎንደር በጭልጋ የተፈጠረው ቀውስ : በጥባጮች የፈጠሩት በመሆኑ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ በማሳሰብ : አማራ የትኛውንም ለመመከት አቅሙ እንዳለው ገልዋል::
“የአማራ ክልል የጦር አውድማ ለማድረግ የሚጥሩ አካላት አይሳካላቸውም: ይህን ለማድረግ የመጡ ካሉም ለመከላከል ብቃቱ አለን::” ብሏል::
እንዲሁም “ ችግር እያደረሱ ባሉ አካላት ላይ ከማህበረሰቡ በመነጠል የማያዳግም ርምጃ እንይወሰዳል::” ብለዋል::

ምንጭ : amara mass media agency