Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4527
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

በዚህ ዓመት የግሼን ማርያም ንግሥ ከ3 ሚልዮን በላይ እንግዳዎችንና አማኞችን ያስተናግዳ;ል ተብሎ ይጠበቃል!

Post by Abaymado » 29 Sep 2019, 02:23

ብዙም የማይነገርለት የግሼን ማርያም: ከተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች የሚጎርፉትን ተግዋዞች ማስተናገዱን ይቀጥላል:: ሃይማኖተኞቹ ወደ ግሸን ማርያም የሚሄዱት መስከረም 21 ን የማርያምን ቀን ለማክበር እና የመስቀል በዓል ለማክበር ነው:: ግሸን ማርያም የምትገኘው በወሎ ምድር ሲሆን: ተአምር እንደምታሳይ ይነገራል:: ከአዲስ አበባ የሚሄዱ ተግዋዞች :መንቀሳቀስ የጀመሩት: ክከመስከረም 15 ጀምረው ነበር::

ቪድዮ በእጃችን ከገባ ለመጫን ይሞከራል::