Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

@Ethio 360: ስማቸው ምናላቸው የፖሊስ መግለጫው ትክክለኛ ምክንያት ይህ ነው።

Post by AbebeB » 26 Sep 2019, 14:49

ልሙጥ የሚል መጠሪያ የተሰጠው የአማራ ክልል ባንዲራ ኦሮሚያ (ፊንፊኔ) ውስጥ እንዳይውለበለብ የተከለከለበት ምክንያት ሁለት ነው።
1. ልሙጡ የአማራ ባንዲራ በሕግ የተፈቀደለት በአማራ ክልል ብቻ ስለሆነ ነው።
2. ልሙጡን የአማራ ክልል ባንዲራ ከኦሮሞ ባንዲራ ጋር ለማነጻፀር የሚቻልበት ምንም ምክንያት የለም። የኦሮሞ ባንዲራ (ያልገባቸው የኦነግ ባንዲራ እያሉ የሚጠሩት) በኦሮሚያ (ፊንፊኔ) ውስጥ እንዳይውለበለብ የሚከለክለው የለም። ይህም ልሙጥ ባንዲራችሁ በአማራ ክልል ያለው መብት ዓይነት መሆኑ ነው።

Link: