Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ከትግራይ ኦር/ቤ/ክህነት በፊት በብጹ አብኔ በርናባስ የሚመራ የአማራ ቤ/ክህነት እንዲቋቋም በኢት/ኦ/ተ/ቤ/ ሲኖዶስ ተወስኖ ነበር ተባለ። ለኦሮሚያ ሲሆን አማርኞች የሚንጫጩት ለምን ይሆን?

Post by AbebeB » 24 Sep 2019, 16:43

ከትግራይ ኦርቶዶክስ ቤ/ክህነት በፊት በብጹ አብኔ በርናባስ የሚመራ የአማራ ቤ/ክህነት እንዲቋቋም በኢት/ኦ/ተ/ቤ/ ሲኖዶስ ተወስኖ ነበር ተባለ። ታዲያ ለኦሮሚያ ሲሆን አማርኞች የሚንጫጩት ለምን ይሆን?

Link:


Post Reply